የታይዋን ፕሬዚዳንት የማዕከላዊ አሜሪካ ጉዞ እና የቻይና ማስጠንቀቂያ
https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-0fb3-08db307199c8_w800_h450.jpgየታይዋን ፕሬዚዳንት ታይ ኢንግ ዌን ከውጭ የሚሰነዘርባት ተጽእኖ ሀገራቸው ከዐለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር እንዳትገናኝ አያደርጋትም ሲሉ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ይህን የተናገሩት ጓቴማላን እና ቤሊዝን ለመጎብኘት ከታይፔይ ከመነሳታቸው አስቀድሞ በሰጡት ቃል ነው፡፡
የፌደራል መንግስት፤ ለትግራይ ክልል የበጀት ድጎማ ለመልቀቅ መስማማቱን አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ
በአማኑኤል ይልቃል የፌደራል መንግስት ለትግራይ ክልል በጀት ለማስተላለፍ ከስምምነት ላይ መድረሱን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ለትግራይ ክልል የሚለቀቀውን የገንዘብ መጠን በተመለከተ ግን
The mother who killed the child she gave birth to and buried it in the dirt is detained by police
Six days later, the child’s body was found, according to the authorities. Assistant Inspector Sasahu Abai, who is in charge of Women and Children Affairs for the Zone Police Department,
በሜክሲኮ የፍልሰተኞች ማቆያ የደረሰው ቃጠሎ እንዲመረመር ኤል ሳልቫዶር ጠየቀች
https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-54a1-08db30421496_w800_h450.jpgበሜክሲኮ የኢሚግሬሽን ማቆያ ማዕከል፣ ሰኞ ዕለት በደረሰ የእሳት አደጋ፣ ቢያንስ 40 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ፣ ኤል ሳልቫዶር የማዕከሉን ሠራተኞች አድራጎት አጥብቃ አወገዘች፡፡ የፍልሰተኞች ማቆያ ማዕከሉ ሠራተኞች፣ አንድ ክፍል ውስጥ የነበሩትን ወንዶች፣

ሕክምና መከልከል ከመግደል እኩል ነው! አቶ ክርስቲያን ታደለ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ *… በሕመም ላይ የሚገኙትን ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በቤታቸው ተገኝተን ጠ…
ሕክምና መከልከል ከመግደል እኩል ነው! አቶ ክርስቲያን ታደለ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ *… በሕመም ላይ የሚገኙትን ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በቤታቸው ተገኝተን ጠይቀናቸዋል። ስለጤናቸው እና የሕክምና
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ በተለምዶ አደሬ ሰፈር እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ለንግድና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚሰጡ ቤቶች ተቃጥለዋል።አደጋው የደረሰው ዛሬ እ…
https://cdn4.telegram-cdn.org/file/CQr_iDOEbd4zkWyIavoG86bRp3fmX7F-HYgYglaC8O6S8Zr2mXKRn7yxo5mhuDlIKcjyVXzI1gj9GzPpIjC7piFtPPvC8bHPuVgHMt7yD0qeBWgpkJ3mmTQGDGHlWG3xctdk7E6eGSMBsl_IhC2rYE8JozRui8LllAbN9Cv2-atXH0mj0hz3xx7PjiWUbJQVPHvzp–klKd8tnJ13VmE9NMcf639mVBbSr63pxXUcmXq67wxhl5HI4yRgvfSuxLXsoQGLwzBS_ShTH4AcgQJceD5IDpTetjXYniLUY2pLKTmC1Sa_qpncCRav0wwNu5Mzrx7266ayOI0mC_aRYvKSg.jpg በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ በተለምዶ አደሬ ሰፈር እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ለንግድና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚሰጡ ቤቶች ተቃጥለዋል። አደጋው የደረሰው ዛሬ እሮብ ከቀኑ 8:45 ላይ ነው፡፡
የዴንማርክ መርከብ ጊኒ ባህረ ሰላጤ በባህር ላይ ዘራፊዎች ተወረረ
https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-6eee-08db30024ec9_w800_h450.jpgየዴንማርክ ንብረት የሆነ ነዳጅ ጫኝ መርከብ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ጊኒ ባህረ ሰላጤ ላይ በባህር ላይ ዘራፊዎች መወረሩን የመርከቡ ባለቤት ተናገሩ፡፡ ከዐስራ ስድስቱ የመርከቡ ሠራተኞች ጋራ ግንኙነት የተቋረጠባቸው መሆኑንም አመልክተዋል፡፡ በላይቤሪያ
በኢትዮጵያ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ከገደል አፋፍ ላይ ይገኛል ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ፡፡ አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ…
በኢትዮጵያ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ከገደል አፋፍ ላይ ይገኛል ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ፡፡ አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ሸዋ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተቋርቋሪ ድርጅት
https://youtu.be/n390qw8Pf9s
https://youtu.be/n390qw8Pf9s Source: Link to the Post

የመከላከያ ሰራዊት፤ ለሁለት ዓመት ገደማ በታጣቂዎች ስር የቆየውን የአበርገሌ ወረዳ ዋና ከተማ ዳግም ተቆጣጠረ
በአማኑኤል ይልቃል ላለፉት 21 ወራት በህወሓት እና በአገው ዴሞክራሲዊ ንቅናቄ ታጣቂዎች ይዞታ ስር የቆየችውን የአበርገሌ ወረዳ ዋና ከተማን፤ የመከላከያ ሰራዊት መልሶ ተቆጣጠረ። የመከላከያ ሰራዊት በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ስር
የአሜሪካ ፕሬዚዳንትን ገደብ አልቦ የጦር ኀይል አጠቃቀም ሕግን ለመሻር እንቅስቃሴ ተጀመረ
https://gdb.voanews.com/06a20000-0aff-0242-61ac-08db0d2d5667_w800_h450.jpg“በቸልታ ከተውነው ያለአግባብ ይገለገሉበታል”- ሴናተር ቸክ ሹመር የአሜሪካ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት(ሴኔት)፣ በጦርነት ወቅት የአገሪቱ ፕሬዚዳንት፣ የጦር ኃይልን በሰፊው እንዲጠቀም ሥልጣን የሚሰጠውን ሕግ ለመሻር እንቅስቃሴ ጀምሯል። በኹለቱም ፓርቲዎች ተወካዮች እየተደረገ
ተሰናባቹ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የዜጎች የደሞዝ መጠን ከፍ እንዲል ጥሪ አቀረቡ፡፡የቀድሞ የናይጄርያ ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ቡሃሪ አዲሱ የናይጄርያ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት ቦላ ቲኖቡ በመንግስ…
https://cdn4.telegram-cdn.org/file/ui6hHYm2eF2i0wC4oHpDBGE17Jsu5Gjl7-SiQZ5dQjSaIg_G5rq3aKlth0z94LiGPWV2PyVVt8k0wgLJsFn_Kb0A4wcX1rdcDU7UOntvED0S2CzfgJJO6TwyzlXViH_mfuObFul1s5QlZMMOEVEhnNuNZEcGqx208cb0z4F2kDzbzYdtwEu5AdDhKMw8dsnXXQTc-eTl4LiYA7djzI4vDJ4n7EvxlpKjysf36C6HrqSjkKLIamrxWYw_pKmbAX07bf0IOX5lDdQdiNxPSAOv_ORC6-rRiuQqHFZNAo1ojebweiTOmywOOGZdLW-pylIjI5r7lbytol7nADelON73mw.jpg ተሰናባቹ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የዜጎች የደሞዝ መጠን ከፍ እንዲል ጥሪ አቀረቡ፡፡ የቀድሞ የናይጄርያ ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ቡሃሪ አዲሱ የናይጄርያ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት ቦላ ቲኖቡ በመንግስት ተቀጥረው ለሚሰሩ ሰራተኞች ደሞዝ እንዲጨምሩ ጥሪ
የምሥራቅ ባኽሙት ውጊያ የጦርነቱን ዲፕሎማሲ እንደሚወስን ዜሌንስኪ አሳሰቡ
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6c9d-08db25a5ab8d_w800_h450.jpg “በምሥራቅ ባኽሙት ውጊያ ማሸነፍ አለብን” ዜሌንስኪ በምሥራቋ ባኽሙት ከተማ ላይ የሚካሔደው ውጊያ ወሳኝ እንደኾነ ያስረዱት የዩክሬን ፕሬዚዳንት፣ “እዚያ ከተሸነፍን ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አሉታዊ ጫና ይመጣብናል፤ በሀገር ውስጥም አንዳንድ ዩክሬናውያን

አማራውን እያፀዱት ነው! መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ ያሰማራው ኃይል በእስካቫተር በመታገዝ አፍራሽ ግብረ ኃይል ሸገር ሲቲ ኩራ ጅዳ ብሎ በሚ…
አማራውን እያፀዱት ነው! መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ ያሰማራው ኃይል በእስካቫተር በመታገዝ አፍራሽ ግብረ ኃይል ሸገር ሲቲ ኩራ ጅዳ ብሎ በሚጠራው ክ/ከተማ አርባ አራት

News: OLA calls PM Abiy’s remarks on peace talks “ill-timed and misleading”, yet notes “positive signs” for negotiations
0 Facebook 0 Twitter 0 Telegram 0 Email OLA is led by Kumsa Diriba a.k.a Jaal Marroo. Picture: Screenshot/AS Addis Abeba – The Oromo Liberation Army (OLA) has said that
An estimated 8 million people require aid in the provinces of Tigray, Amhara, and Afar
The Disaster Risk Management Commission reports that more than eight million request for assistance have been made for the Amhara and Afar regions of Tigray. Currently, 141 000 671 metric
አየር ጨብጦ አሁን ያለውን መንግሥት ከሥልጣን ልቀቁ አይሆንም
የቀረቡ ጥያቄዎች በጥቅሉ፤ ከኦነግ ሸኔ፣ ከአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ፣ ከሰሜኑ የሰላም ስምምነት፣ ከዜጎች መፈናቀልና ግድያ፣ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ ስለተከለከሉ ዜጎች፣ አርሶ አደሩ ምርቱን ለመሸጥ ከመቸገሩ ጋር በተያያዘ፣ ወደ አዲስ

ኑሀ የመንገድ ዳር የመኪና ብልሽት እርዳታ ሰጪ የሞባይል መተግበሪያ በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል፡፡
መተግበሪያው መንገድ ላይ ድንገት ብልሽት ያጋጠማቸውን መኪኖች በ30 ደቂቃ ወስጥ ደርሶ ጥገና ማድረግ የሚያስችል መሆኑ ተነግሯል፡፡ በመተግበሪያው ወይም በስልክ ጥሪ የሚደረግላቸው ጠጋኞች በአዲስ አበባ በ11ዱም ክፍል ከተሞች ተመድበው አገልግሎት ለመስጠት
« Prev1 / 1334Next »
Ethio 360 Zare Min Ale " በኦሮሚያ ማቆሚያ ያጣው ግድያ፣ ውድመት እና እገታ!" Wednesday March 29, 2023
Ethio 360 የፓርላማው ትርምስና መዘዙ Tuesday, March 28, 2023
Shimelis Abera« Prev1 / 1334Next »




