Diribe, Hagos Impress as Ethiopia Finishes Second in WA Road Running Championships
Ethiopia’s Diribe Welteji took the women’s mile title with a world record of 4:20.98 as her compatriot Hagos Gebrhiwet triumphed in the men’s 5km at the World Athletics Road Running
India-Middle East-Europe Corridor: New pathway to global cooperation
The India-Middle East-Europe Corridor (IMEC) goes beyond a business corridor; it will strengthen India’s geopolitical influence with a more active role in regional and global politics along with a boost
“Western governments have not done enough…”: Colin Bloom on rising Khalistan extremism
Expressing his concerns over the recent rise in the incidents of Khalistan extremism, Colin Bloom, former advisor to the UK government said that the situation has escalated because the ‘Western
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጂሚ ካርተር 99ኛ የልደት ቀናቸውን አከበሩ
https://gdb.voanews.com/dfda8448-99e9-465f-a290-420b6039410a_w800_h450.jpgበጠና ታመው ሆስፒታል ከገቡ ሰባት ወራትን ያስቆጠሩት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጂሚ ካርተር፣ በማይድን በሽታ ለሚሰቃዩ ሰዎች የሚሰጥ የመጨረሻ ደረጃ እንክብካቤ እየተደረገላቸው በሚገኙበት ወቅት 99ኛ ዓመት የልደት በዓላቸው ተከብሮላቸዋል። የቀድሞ ፕሬዝዳንቱ
የማሊ ጦር ከሰሜን ተገንጣይ አማፂያን ጋር አዲስ ውሂያ መጀመሩን አስታወቀ
https://gdb.voanews.com/19857397-8986-4EE5-9C04-72F03C4D20FE_w800_h450.pngበማሊ ሰሜናዊው ክፍል፣ በጦር ኃይሎች እና በታጣቂዎች መካከል አዲስ ውጊያ መቀስቀሱን፣ የማሊ ጦር እሁድ እለት አስታውቋል። በችግር ውስጥ በምትገኘው የምዕራብ አፍሪካ ሀገር የጦር ኃይል ላይ በተከታታይ ከተፈፀሙ ጥቃቶች ውስጥ አንዱ
ደቡብ ሱዳን በተደራራቢ ግጭቶች፣ የአየር ቀውስ፣ ተላላፊ በሽታዎች እና ረሃብ እየተሰቃየች ነው – ተ.መ.ድ
https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-945c-08db71b6774e_w800_h450.jpgበከፍተኛ ደረጃ እየተባባሰ የመጣው ከፍተኛ የምግብ እጥረት፣ አጣዳፊ ረሃብ እና እያሽቆለቆለ የሄደው የጤና ሁኔታ፣ በደቡብ ሱዳን የሚኖሩ በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎችን ደህንነት አደጋ ላይ መጣሉን፣ የዓለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ። የአየር ንብረት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደንቢ ሐይቅና ፏፏቴን የገበታ ለትውልድ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ።
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደንቢ ሐይቅና ፏፏቴን የገበታ ለትውልድ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን
“የተፈጥሮ ጸጋዎች ላይ የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ለኢትዮጵያ ብልጽግና እውን መኾን መሠረት ይጥላሉ።” አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የተፈጥሮ ጸጋዎችን ከሰው ኃይል ጋር በማስተሳሰር እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች ለኢትዮጵያ ብልጽግና እውን መኾን መሠረት የሚጥሉ መኾናቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ተናግረዋል፡፡
“ከ14 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የትምህርት ቁሳቁስ ለተማሪዎች ድጋፍ ተደርጓል” የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የመምሪያው ኀላፊ ዳንኤል ውበት ለ9 ሺህ 647 ተማሪዎች ግምታቸው 14 ሚሊዮን 594 ሺህ ብር ዋጋ ያላቸው የመማሪያ ቁሳቁሶች ድጋፍ መደረጉን ገልጸዋል። ድጋፉ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው
በአንድ ማይል የሴቶች የጎዳና ላይ ሩጫ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ።
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሴቶች አንድ ማይል የሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ርቀቱን አትሌት ድርቤ ወልተጂ በቀዳሚነት ስታጠናቅቅ ፍሬወይኒ ኃይሉ ደግሞ ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች፡፡

ኢትዮጵያዊቷ ድርቤ ወልተጂ በአንድ ማይል የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ክብረ ወሰን ሰበረች – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5c09/live/d920a3c0-604c-11ee-a2cc-89c9f3fc75a6.jpg ኢትዮጵያዊቷ ድርቤ ወልተጂ በላቲቪያ መዲና ሪጋ ዛሬ መስከረም 20/ 2016 ዓ.ም በተካሄደው አንድ ማይል የዓለም የሴቶች የጎዳና ላይ ሩጫ ክብረ ወሰን ሰበረች። Source: Link to the Post
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በ5 ኪሎ ሜትር የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ድል ቀናቸው።
ባሕር ዳር:- መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች 5 ኪሎ ሜትር የሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ርቀቱን አትሌት ሀጐስ ገብረ ሕይወት በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ ደግሞ
በሪጋ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ሦስተኛ እና አራተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ በላቲቪያ ሪጋ በተካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ሦስተኛ እና አራተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ በላቲቪያ ሪጋ በተካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ
በላቲቪያ ሪጋ የሚካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ዛሬ ይጀመራል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በሰባት ሴት እና በስድስት ወንድ ተጠባቂ አትሌቶች የምትሳተፍበት የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በዛሬው ዕለት ይጀመራል፡፡ በሴቶች የ5 ኪሎ ሜትር ውድድር እጅጋየሁ ታዬ
ከ64 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ማከናወኑን የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ፡፡
ደሴ: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2015 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 64 ሚሊዮን ብር የሚገመት ሥራ ማከናወኑን የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታውቋል። ለክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተለይተው ከታቀዱ

በቱርክ ፓርላማ አቅራቢያ በተፈፀመ “የሽብር ጥቃት”ጉዳት መድረሱ ተገለጸ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/4ad3/live/89138650-6037-11ee-a259-d91a2bfc0d8f.jpg በቱርክ መዲና አንካራ በሚገኘው ምክር ቤት አቅራቢያ በተፈፀመ የሽብር ጥቃት ሁለት የፖሊስ መኮንኖችን ላይ ጉዳት መድረሱን የአገሪቷ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ። Source: Link to the Post

Desalegne Mekuria is the man who offers free IT and life skill internship training to university entry students
The level of social responsibility for businesses and educational institutions is quite low in Ethiopia. The majority of institutions prioritise performing their own work and making money. It ends there.Social
“አንድነትን የሚሸረሽሩ፣ ልዩነትን የሚያሰፉ እና ሰላምን የሚያውኩ አስተሳሰቦችን አምርሮ መታገል ያስፈልጋል።” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን
ባሕር ዳር: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ከተውጣጡ የሰላም ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ የምክክር መደረኩ በክልሉ ወቅታዊ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር