የታይዋን ፕሬዚዳንት የማዕከላዊ አሜሪካ ጉዞ እና የቻይና ማስጠንቀቂያ

https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-0fb3-08db307199c8_w800_h450.jpgየታይዋን ፕሬዚዳንት ታይ ኢንግ ዌን  ከውጭ የሚሰነዘርባት ተጽእኖ ሀገራቸው ከዐለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር እንዳትገናኝ አያደርጋትም ሲሉ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ይህን የተናገሩት ጓቴማላን እና ቤሊዝን ለመጎብኘት ከታይፔይ ከመነሳታቸው አስቀድሞ በሰጡት ቃል ነው፡፡

Read More »

የፌደራል መንግስት፤ ለትግራይ ክልል የበጀት ድጎማ ለመልቀቅ መስማማቱን አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ

በአማኑኤል ይልቃል የፌደራል መንግስት ለትግራይ ክልል በጀት ለማስተላለፍ ከስምምነት ላይ መድረሱን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ለትግራይ ክልል የሚለቀቀውን የገንዘብ መጠን በተመለከተ ግን

Read More »

በሜክሲኮ የፍልሰተኞች ማቆያ የደረሰው ቃጠሎ እንዲመረመር ኤል ሳልቫዶር ጠየቀች

https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-54a1-08db30421496_w800_h450.jpgበሜክሲኮ የኢሚግሬሽን ማቆያ ማዕከል፣ ሰኞ ዕለት በደረሰ የእሳት አደጋ፣ ቢያንስ 40 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ፣ ኤል ሳልቫዶር የማዕከሉን ሠራተኞች አድራጎት አጥብቃ አወገዘች፡፡ የፍልሰተኞች ማቆያ ማዕከሉ ሠራተኞች፣ አንድ ክፍል ውስጥ የነበሩትን ወንዶች፣

Read More »

ሕክምና መከልከል ከመግደል እኩል ነው! አቶ ክርስቲያን ታደለ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ *… በሕመም ላይ የሚገኙትን ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በቤታቸው ተገኝተን ጠ…

ሕክምና መከልከል ከመግደል እኩል ነው! አቶ ክርስቲያን ታደለ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ *… በሕመም ላይ የሚገኙትን ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በቤታቸው ተገኝተን ጠይቀናቸዋል። ስለጤናቸው እና የሕክምና

Read More »

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ በተለምዶ አደሬ ሰፈር እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ለንግድና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚሰጡ ቤቶች ተቃጥለዋል።አደጋው የደረሰው ዛሬ እ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/CQr_iDOEbd4zkWyIavoG86bRp3fmX7F-HYgYglaC8O6S8Zr2mXKRn7yxo5mhuDlIKcjyVXzI1gj9GzPpIjC7piFtPPvC8bHPuVgHMt7yD0qeBWgpkJ3mmTQGDGHlWG3xctdk7E6eGSMBsl_IhC2rYE8JozRui8LllAbN9Cv2-atXH0mj0hz3xx7PjiWUbJQVPHvzp–klKd8tnJ13VmE9NMcf639mVBbSr63pxXUcmXq67wxhl5HI4yRgvfSuxLXsoQGLwzBS_ShTH4AcgQJceD5IDpTetjXYniLUY2pLKTmC1Sa_qpncCRav0wwNu5Mzrx7266ayOI0mC_aRYvKSg.jpg በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ በተለምዶ አደሬ ሰፈር እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ለንግድና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚሰጡ ቤቶች ተቃጥለዋል። አደጋው የደረሰው ዛሬ እሮብ ከቀኑ 8:45 ላይ ነው፡፡

Read More »

የዴንማርክ መርከብ ጊኒ ባህረ ሰላጤ በባህር ላይ ዘራፊዎች ተወረረ

https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-6eee-08db30024ec9_w800_h450.jpgየዴንማርክ ንብረት የሆነ ነዳጅ ጫኝ መርከብ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ጊኒ ባህረ ሰላጤ ላይ በባህር ላይ ዘራፊዎች መወረሩን የመርከቡ ባለቤት ተናገሩ፡፡ ከዐስራ ስድስቱ የመርከቡ ሠራተኞች ጋራ ግንኙነት የተቋረጠባቸው መሆኑንም አመልክተዋል፡፡ በላይቤሪያ

Read More »

በኢትዮጵያ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ከገደል አፋፍ ላይ ይገኛል ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ፡፡ አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ…

በኢትዮጵያ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ከገደል አፋፍ ላይ ይገኛል ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጸ፡፡ አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ሸዋ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተቋርቋሪ ድርጅት

Read More »

የመከላከያ ሰራዊት፤ ለሁለት ዓመት ገደማ በታጣቂዎች ስር የቆየውን የአበርገሌ ወረዳ ዋና ከተማ ዳግም ተቆጣጠረ 

በአማኑኤል ይልቃል ላለፉት 21 ወራት በህወሓት እና በአገው ዴሞክራሲዊ ንቅናቄ ታጣቂዎች ይዞታ ስር የቆየችውን የአበርገሌ ወረዳ ዋና ከተማን፤ የመከላከያ ሰራዊት መልሶ ተቆጣጠረ። የመከላከያ ሰራዊት በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ስር

Read More »

የአሜሪካ ፕሬዚዳንትን ገደብ አልቦ የጦር ኀይል አጠቃቀም ሕግን ለመሻር እንቅስቃሴ ተጀመረ

https://gdb.voanews.com/06a20000-0aff-0242-61ac-08db0d2d5667_w800_h450.jpg“በቸልታ ከተውነው ያለአግባብ ይገለገሉበታል”- ሴናተር ቸክ ሹመር የአሜሪካ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት(ሴኔት)፣ በጦርነት ወቅት የአገሪቱ ፕሬዚዳንት፣ የጦር ኃይልን በሰፊው እንዲጠቀም ሥልጣን የሚሰጠውን ሕግ ለመሻር እንቅስቃሴ ጀምሯል። በኹለቱም ፓርቲዎች ተወካዮች እየተደረገ

Read More »

ተሰናባቹ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የዜጎች የደሞዝ መጠን ከፍ እንዲል ጥሪ አቀረቡ፡፡የቀድሞ የናይጄርያ ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ቡሃሪ አዲሱ የናይጄርያ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት ቦላ ቲኖቡ በመንግስ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/ui6hHYm2eF2i0wC4oHpDBGE17Jsu5Gjl7-SiQZ5dQjSaIg_G5rq3aKlth0z94LiGPWV2PyVVt8k0wgLJsFn_Kb0A4wcX1rdcDU7UOntvED0S2CzfgJJO6TwyzlXViH_mfuObFul1s5QlZMMOEVEhnNuNZEcGqx208cb0z4F2kDzbzYdtwEu5AdDhKMw8dsnXXQTc-eTl4LiYA7djzI4vDJ4n7EvxlpKjysf36C6HrqSjkKLIamrxWYw_pKmbAX07bf0IOX5lDdQdiNxPSAOv_ORC6-rRiuQqHFZNAo1ojebweiTOmywOOGZdLW-pylIjI5r7lbytol7nADelON73mw.jpg ተሰናባቹ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የዜጎች የደሞዝ መጠን ከፍ እንዲል ጥሪ አቀረቡ፡፡ የቀድሞ የናይጄርያ ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ቡሃሪ አዲሱ የናይጄርያ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት ቦላ ቲኖቡ በመንግስት ተቀጥረው ለሚሰሩ ሰራተኞች ደሞዝ እንዲጨምሩ ጥሪ

Read More »

የምሥራቅ ባኽሙት ውጊያ የጦርነቱን ዲፕሎማሲ እንደሚወስን ዜሌንስኪ አሳሰቡ

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6c9d-08db25a5ab8d_w800_h450.jpg   “በምሥራቅ ባኽሙት ውጊያ ማሸነፍ አለብን” ዜሌንስኪ በምሥራቋ ባኽሙት ከተማ ላይ የሚካሔደው ውጊያ ወሳኝ እንደኾነ ያስረዱት የዩክሬን ፕሬዚዳንት፣ “እዚያ ከተሸነፍን ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አሉታዊ ጫና ይመጣብናል፤ በሀገር ውስጥም አንዳንድ ዩክሬናውያን

Read More »

አማራውን እያፀዱት ነው! መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ ያሰማራው ኃይል በእስካቫተር በመታገዝ አፍራሽ ግብረ ኃይል ሸገር ሲቲ ኩራ ጅዳ ብሎ በሚ…

አማራውን እያፀዱት ነው! መጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ ያሰማራው ኃይል በእስካቫተር በመታገዝ አፍራሽ ግብረ ኃይል ሸገር ሲቲ ኩራ ጅዳ ብሎ በሚጠራው ክ/ከተማ አርባ አራት

Read More »

አየር ጨብጦ አሁን ያለውን መንግሥት ከሥልጣን ልቀቁ አይሆንም

የቀረቡ ጥያቄዎች በጥቅሉ፤ ከኦነግ ሸኔ፣ ከአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ፣ ከሰሜኑ የሰላም ስምምነት፣ ከዜጎች መፈናቀልና ግድያ፣ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ ስለተከለከሉ ዜጎች፣ አርሶ አደሩ ምርቱን ለመሸጥ ከመቸገሩ ጋር በተያያዘ፣ ወደ አዲስ

Read More »

ኑሀ የመንገድ ዳር የመኪና ብልሽት እርዳታ ሰጪ የሞባይል መተግበሪያ በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል፡፡

መተግበሪያው መንገድ ላይ ድንገት ብልሽት ያጋጠማቸውን መኪኖች በ30 ደቂቃ ወስጥ ደርሶ ጥገና ማድረግ የሚያስችል መሆኑ ተነግሯል፡፡ በመተግበሪያው ወይም በስልክ ጥሪ የሚደረግላቸው ጠጋኞች በአዲስ አበባ በ11ዱም ክፍል ከተሞች ተመድበው አገልግሎት ለመስጠት

Read More »