
ማስጠንቀቂያ፡ በዚህ ጽሑፍ አንዳንዶችን ሊረብሹ የሚችሉ መረጃዎች ተካተውበታል
በማዕከላዊ ጋዛ የሚገኘው አል-አቅሳ ሰማዕታት ሆስፒታል የአስከሬን መሸፈኛ እያለቀበት ነው።
አስከሬኖች ግቢ ውስጥ ተከማችተዋል። ጸሎት ሲካሄድና ዘመድ አዝማድ በሐዘን ብዛት ራሳቸውን ሲስቱ ይታያል።
የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች የቆሰሉትን ለማከም እና በጣም የተጎዱትን ለማዳን ደፋ ቀና ይላሉ። የመድኃኒት እና የሕክምና ቁሳቁስ ቀን ከቀን ወደ ቀን እየተመናመነ ነው።
በማዕከላዊ ጋዛ የሚገኘው አል-አቅሳ ሰማዕታት ሆስፒታል የአስከሬን መሸፈኛ እያለቀበት ነው።
አስከሬኖች ግቢ ውስጥ ተከማችተዋል። ጸሎት ሲካሄድና ዘመድ አዝማድ በሐዘን ብዛት ራሳቸውን ሲስቱ ይታያል።
የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች የቆሰሉትን ለማከም እና በጣም የተጎዱትን ለማዳን ደፋ ቀና ይላሉ። የመድኃኒት እና የሕክምና ቁሳቁስ ቀን ከቀን ወደ ቀን እየተመናመነ ነው።
Source: Link to the Post