ለአማራ ሕዝብ ሰላምና ደኅንነት አወንታዊ ፍላጎት ያለው ሁሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የድርሻውን እንዲወጣ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ጥሪ አቀረበ።

ባሕርዳር፡ መስከረም 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ በክልሉ የተፈጠረው የሰላም እጦት ሠብአዊና ቁሳዊ ውድመት ያስከተለ መኾኑን አስታውቋል። በዚህ ወቅት በብዙዎቹ አካባቢዎች የተፈጠረውን አንፃራዊ ሰላም የበለጠ በማስፋትና በመጠቀም የሕዝቡን የሰላምና የልማት እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት ለመመለስ እንደ ወትሮው ሁሉ ሠላምን የወል ሀብት በማድረግ መንቀሳቀስ እንደሚገባ ቢሮው ጥሪውን አቅርቧል። ቀደም ሲልም ኾነ በዚህ ወቅት በክልሉ […]

Source: Link to the Post

Leave a Reply