You are currently viewing ለኢትዮጵያ የተቋቋመው የተመድ መርማሪ ኮሚሽን የጊዜ ቆይታ ሳይራዘም መቅረቱ ወቀሳ ቀረበበት – BBC News አማርኛ

ለኢትዮጵያ የተቋቋመው የተመድ መርማሪ ኮሚሽን የጊዜ ቆይታ ሳይራዘም መቅረቱ ወቀሳ ቀረበበት – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/e141/live/1d4dcf80-6356-11ee-bf62-3360c46602f9.jpg

በኢትዮጵያ የርስ በርስ ጦርነት የተፈጸሙ ጥሰቶችን እንዲያጣራ በተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የተቋቋመው መርማሪ ኮሚሽን የጊዜ ቆይታ እንዲራዘም ረቂቅ የውሳኔ ኃሳብ አለመቅረቡን ተከትሎ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ወቀሳቸውን አቀረቡ።
የፕሪቶሪያን ስምምነት ተከትሎ የጦር ወንጀሎች መፈጸም ስለመቀጠላቸው እና በአገሪቱ ከፍተኛ እና መጠነ ሰፊ ጥሰቶች እንደሚፈጸሙ በርካታ ማመላከቻዎች እንዳሉ ኮሚሽኑ እየተናገረ ባለበት ወቅትም ነው የመርማሪዎቹ ቡድን የስልጣን ቆይታ ከአንድ ወር በኋላ ሊጠናቀቅ ይችላል የተባለው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply