You are currently viewing ለክተት ተጠርተው የነበሩት የኤርትራ ተጠባባቂ ጦር አባላት ወደየቤታቸው እየተመለሱ ነው – BBC News አማርኛ

ለክተት ተጠርተው የነበሩት የኤርትራ ተጠባባቂ ጦር አባላት ወደየቤታቸው እየተመለሱ ነው – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/6ad8/live/8b4bcd50-a32d-11ed-8d33-27aa8dd42495.jpg

ትግራይ ውስጥ ሲካሄድ በነበረው ጦርነት ውስጥ ተሳትፎ የነበራት ኤርትራ ባለፈው ዓመት ነሐሴ ወር ላይ ጦርነቱ ማገርሸቱን ተከትሎ የተጠባባቂ ጦር አባላቷን በመጥራት ወደ ጦሩ እንዲቀላቀሉ አድርጋ ነበር። ጦርነቱ እንዲቆም ያደረገው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኋላ እነዚህ የአገሪቱ ተጠባባቂ ጦር አባላት ወደ ቤታቸው አየተመለሱ መሆናቸውን ቢቢሲ ከሠራዊቱ አባላት እና ከቤተሰባቸው ለማረጋገጥ ችሏል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply