You are currently viewing ለግብጽና እስራኤል የሚሰጥ ስንዴ ለመጫን ሁለት መርከቦች ዩክሬን ደረሱ – BBC News አማርኛ

ለግብጽና እስራኤል የሚሰጥ ስንዴ ለመጫን ሁለት መርከቦች ዩክሬን ደረሱ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/a2fa/live/41071b40-5530-11ee-b64d-9d34a8ccb756.jpg

ሁለት የጭነት መርከቦች በጥቁር ባህር አቋርጠው የዩክሬን ወደብ መድረሳቸውን የአገሪቱ ባለስልጣናት ተናገሩ።
ሁለቱ መርከቦች ለዓለም ገበያ የሚቀርብ 20 ሺህ ቶኖች ስንዴ ለመጫን፣ ቾርኖሞርስክ ቅዳሜ ዕለት መድረሳቸው ተሰምቷል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply