
የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በውይይት ለመቋጨት የሚደረገው ጥረት ‘ዘገምተኛ’ ነገር ግን ‘ወደፊት እየሄደ ያለ’ ነው ሲሉ ለቢቢሲ ተናገሩ።
የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ከቀናት በፊት በመቀለ ከህወሓት ሊቀመንር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ጋር እየተነጋገሩ ታይተዋል።
ዛሬ ደግሞ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕምድ ጋር በኦሮሚያ ክልል ባሌ ሮቤ ከተማ ላይ ተገኝተዋል።
የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ከቀናት በፊት በመቀለ ከህወሓት ሊቀመንር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ጋር እየተነጋገሩ ታይተዋል።
ዛሬ ደግሞ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕምድ ጋር በኦሮሚያ ክልል ባሌ ሮቤ ከተማ ላይ ተገኝተዋል።
Source: Link to the Post