መንግሥት በትግራይ ክልል የተመሰረተውን ጊዚያዊ አስተዳደር ማጽደቁን አስታወቀ፡፡በዚህም አቶ ጌታቸው ረዳ ጊዚያዊ አስተዳደሩን በርዕሰ መስተዳድርነት እንዲመሩ በጠ/ሚ አብይ አህመድ ተሹመዋል።ኢ…

መንግሥት በትግራይ ክልል የተመሰረተውን ጊዚያዊ አስተዳደር ማጽደቁን አስታወቀ፡፡

በዚህም አቶ ጌታቸው ረዳ ጊዚያዊ አስተዳደሩን በርዕሰ መስተዳድርነት እንዲመሩ በጠ/ሚ አብይ አህመድ ተሹመዋል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

መጋቢት 14 ቀን 2015 ዓ.ም

ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራምና የዩቲዩብ ቻናሎቻችንን ይቀላቀሉ!

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

YouTube https://www.youtube.com/@onelovebroadcast

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን

Source: Link to the Post

Leave a Reply