You are currently viewing መከላከያ ሠራዊት “በፋኖ ስም በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ” አለ – BBC News አማርኛ

መከላከያ ሠራዊት “በፋኖ ስም በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ” አለ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/9723/live/35608950-3075-11ee-bf17-7b47d07bfbac.jpg

የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት በአማራ ክልል በፋኖ ስም በሚንቀሳቀሱ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ሸኔ በተሰኘው ታጣቂ ኃይሎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገለጸ። ባለፉት ዓመታት መንግሥት ሸኔ የሚለው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ክፍሎች ግጭቶች ውስጥ የቆየ ሲሆን፣ ከሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነትን ማብቃት ተከትሎ በአማራ ክልልም ተመሳሳይ ግጭቶች እያጋጠሙ መሆናቸው ሲዘገብ ቆይቷል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply