ባሕር ዳር: መስከረም 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል መረጃ ነው ተብሎ በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ኮረና ቫይረስ ክትባቶች የህጻናት እና ወጣቶችን ሞት የማይከላከሉ እና ከ100 ሺህ እስከ 200 ሺህ ከባድ የጎንዮሽ ጉዳቶችን የሚያስከትሉ ናቸው። አሶሽየትድ ፕሬስ ባጣራው መረጃ ደግሞ የቅርብ ጊዜ የCDC መረጃ እንደሚያመለክተው በሽታው ራሱ የመግደል አቅሙ እየደከመ ስለሆነ […]
Source: Link to the Post