ማንቸስተር ሲቲ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫን አነሳ።
በመጨረሻው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በቀድሞው የሊቨርፑል አምበል ስቲቨን ዤራርድ የሚሰለጥነውን አስቶን ቪላ የገጠመው የፔፕ ጓርዲዮላ ቡድን 3-2 አሸንፎ ክብሩን ተቀዳጅቷል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ግንቦት 14 ቀን 2014 ዓ.ም
Source: Link to the Post