ምርጫ ቦርድ በእስር ላይ ያሉ የባልደራስ አመራሮች በዕጩነት መመዝገብ በፍርድ ሂደታቸው ላይ ተጽእኖ ያሳድራል አለ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) በከፍተኛ ፍርድ ቤት ላቀረበው ክስ ባሳለፍነው ሰኞ መጋቢት 20/2013 በችሎት ፊት ምላሽ ሰጠ። ቦርዱ ለአንደኛ የምርጫ ጉዳዮች ችሎት በሰጠው ምላሽ በሕግ ከለላ ስር ያሉት የባልደራስ ዕጩዎች ለምርጫ መመዝገብ የማይችሉባቸውን ኹለት ምክንያቶች…

Source: Link to the Post

Leave a Reply