You are currently viewing ምርጫ ቦርድ የህወሓትን የስረዛ ውሳኔ እንዲነሳ የቀረበውን ጥያቄ ሳይቀበለው ቀረ

ምርጫ ቦርድ የህወሓትን የስረዛ ውሳኔ እንዲነሳ የቀረበውን ጥያቄ ሳይቀበለው ቀረ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቀደም ሲል በሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕ.ወ.ሓ.ት) ላይ ያስተላለፈውን የፓርቲውን ሕጋዊ ሰውነት ሥረዛ ፓርቲው ይነሣልኝ ሲል ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ አደረገ።

ቦርዱን በውሳኔው የህወሓትን ስረዛ ለማንሳት የሚያስችል የሕግ ድጋፍ አለመኖሩን በመጥቀስ በሕጉ መሠረት እንደአዲስ አመልክቶ በሕግ አግባብ መስተናገድ እንደሚችል ገልጷል።

የቦርዱ ደብዳቤ ከታች ተያይዟል።

ለታማኝና ወቅታዊ መረጃዎች ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos

Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast

Website https://ethiofm107.com/

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

Facebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Source: Link to the Post

Leave a Reply