ሩሲያ እና ዩክሬን በኤምሬትስ አደራዳሪነት 200 የሚጠጉ ምርኮኞችን ተለዋወጡ

የምርኮኞች ልውውጡ የተባበሩት መንግስታትን ሳያካተት በተባባሩት አረብ ኢሚሬትስ አሸማጋይነት ብቻ የተካሄደ ነው ተብሏል

Source: Link to the Post

Leave a Reply