
የዩክሬኑ ፕሬዝዳናት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ ለወራት የዘለቀ ውጊያ ሲደረግበት ወደ ነበረው ባክሃሙት ተጉዘው ጉብኝት አድርገዋል።
በምስራቅ የዩክሬን ክፍል የሩሲያ ጦር መልሶ ለማንሰራራት በሚያደርገው ጥረት የጦርነት ማዕከል የነበረችው ከተማዋ ክፉኛ ተጎድታለች።
በምስራቅ የዩክሬን ክፍል የሩሲያ ጦር መልሶ ለማንሰራራት በሚያደርገው ጥረት የጦርነት ማዕከል የነበረችው ከተማዋ ክፉኛ ተጎድታለች።
Source: Link to the Post