ሰሜን ኮሪያ 1 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ክሪፕቶከረንሲ ዘርፋለች ሲል የመንግስታቱ ድርጅት ገለጸ

ላዛረስ ግሩፕ፣ አንዳሪየል እና ኪምሳኪ በሚል መጠሪያ የሚንቀሳቀሱት የመረጃ ዘራፊ ቡድኖች በሰሜን ኮሪያ የደህንነት ቢሮ ቁጥጥር ይደረግባቸዋል ተብሏል

Source: Link to the Post

Leave a Reply