ሰበር!ህወሓት ከሽብርተኛ ድርጅትነት ተሰረዘ።የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከሽብርተኛ ድርጅት እንዲሠረዝ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ምክር ቤቱ ዛሬ ባሄደ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/nZCQuF-BFeGlpOoo5WgsWK2iCAOv98M3QpVMzXJHtwxE3cienMx92IBT2U2eO7EuxDzsa3twZYl0QnzS2R6Tp0OjAIiMj7Bs2UTjkoZBmVGxTkX5sVH50mAvEB4uldqtCjZ3D05OaChFDyT41lIMf8IRhvTKhZTDiCBnE1Drki3ribtilndMofx38dCDRIbj7UCZYhS3YxpovO1D6u6lPM3Ei0iZd1QfF1fKZ6XlOZEBWF4W6mMYHfg2xUmM7rOrqNoyBuxbjM3xHoqahD_V3mv5amKFbTJ8qBz_m65_f4cgV4v2UKS_dVq2qvqDoQcKVHhhOnmiNdVLyjvnVHIy6A.jpg

ሰበር!

ህወሓት ከሽብርተኛ ድርጅትነት ተሰረዘ።

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከሽብርተኛ ድርጅት እንዲሠረዝ ውሳኔ አሳለፈ፡፡

ምክር ቤቱ ዛሬ ባሄደው ልዩ ስብሰባ ህወሓትን ከሽብርተኛ መዝገብ ለማንሳት በቀረበለት የውሳኔ ሀሳብ ላይ ከተወያየ በኋላ በአብላጫ ድምፅ ውሳኔውን አፅድቋል።

በዛሬው ልዩ ጉባኤ 280 የፓርላማ አባላት ተገኝተው ነበር፡፡

በዚህ ልዩ ጉባኤ የህወሓት ከሽብርተኝነት መሰረዝ 61 የፓርላማ አባላት ተቃውመውታል፤አምስት የፓርላማ አባላት ደግሞ ድምጽ ከመስጠት ታቅበዋል።

በዚህም መሰረት ህወሃትን ከሽብርተኝነት የማንሳት ወይም ያለማንሳት “ልዩ ጉባኤ” በአብላጫ ድምጽ ህወሃት ከሽብርተኝነት ዝርዝር እንዲነሳ ተወስኗል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

መጋቢት 13 ቀን 2015 ዓ.ም

ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራምና የዩቲዩብ ቻናሎቻችንን ይቀላቀሉ!

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

YouTube https://www.youtube.com/@onelovebroadcast

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን

Source: Link to the Post

Leave a Reply