You are currently viewing ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ተቃውሞ እንደሌላት አስታወቀች  – BBC News አማርኛ

ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ተቃውሞ እንደሌላት አስታወቀች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/a936/live/98228e60-9e05-11ed-869c-1d76bcb7e161.jpg

ሱዳን እየተጠናቀቀ ባለው የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ተቃውሞ እንደሌላት የሱዳን የሽግግር ሉአላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር የሆኑት ጄኔራል አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ተናገሩ። ሊቀመንበሩ ይህንን ማለታቸው የተገለጸው የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በካርቱም ያደረጉትን የአንድ ቀን ጉብኝት ተከትሎ ምክር ቤታቸው ባወጣው መግለጫ ነው። ሁለቱ መሪዎች በአገሮቻቸው የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውም ተገልጿል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply