You are currently viewing ስደተኞችን በክህሎት ብቁ ለማድረግ የማሠልጠኛ የከፈተው ኤርትራዊ ስደተኛ – BBC News አማርኛ

ስደተኞችን በክህሎት ብቁ ለማድረግ የማሠልጠኛ የከፈተው ኤርትራዊ ስደተኛ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/85dc/live/ed08a3e0-b9e1-11ed-9a8e-9dbc712cb420.jpg

ከኢትዮጵያ እና ከኤርትራ በተለያየ ምክንያት የተሰደዱ ወጣቶች ለመኖሪያነት ከሚመርጧቸው የምሥራቅ አፍሪካ አገራት መካከል አንዷ ኡጋንዳ ነች። እነዚህ ወጣቶች ወደ ሌላ ሦስተኛ አገር የመሄድ ዕል እስኪያገኙ ድረስ ከዘመድ ወዳጆቻቸው የሚላክላቸውን ገንዘብ እየጠበቁ ያለሥራ ይኖራሉ። ከመጡበት አገር በሰለጠኑበት ሙያ ሥራ የማግኘት ዕድል እምብዛም ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply