ሸገር ከተማ በዛሬው እለት በይፋ ወደ ስራ ገብቷል። ሸገር ከተማ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ አባገዳዎች እና ጥሪ የተደ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/vZ2l2aeTH4gx0HfHrMMbWFPtJvTTiylkCyMJuV9ul32ygd_iprSMChUqsM2PIGTnm5kDqH9vtw4I6fhdHDsac2OpSAG92po4gxdWHV12Y_0RTz2UGNIzkbFTP6FDDid2ykSiomSqW26Q2kF2vdBib2HZJeeRt_q5Gh9vKlgfsfVVpekMqgNXQDGvV7tcJ2TTNeXtGu0CnbjqzgZKbYeVWPgiaTjEj8wiknY64FAz_U2tL8OwcUoN7a9Y8ht8oQdnkTaRRXnNG2Fdc-BLr6EM7ZRGp5hajo7HuMfB25b9rS06bsdX--LkicDObl6mdcybeJlDHYl9qNII6hpzXOofWA.jpg

ሸገር ከተማ በዛሬው እለት በይፋ ወደ ስራ ገብቷል።

ሸገር ከተማ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ አባገዳዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዛሬው እለት በይፋ ስራ መጀመሩ ታውቋል፡፡

ቀድሞ የነበሩ 6 ከተሞችን አንድ በማድረግ በ12 ክፍለ ከተሞች እና በ36 ወረዳዎች የተዋቀረው ሸገር ከተማ በዛሬው እለት ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በተገኙበት በይፋ ስራ መጀመሩን ኦቢ ኤን ዘግቧል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

የካቲት 19 ቀን 2015 ዓ.ም

ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራምና የዩቲዩብ ቻናሎቻችንን ይቀላቀሉ!

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

YouTube https://www.youtube.com/@onelovebroadcast

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

Source: Link to the Post

Leave a Reply