ሸገር ከተማ በዛሬው እለት በይፋ ወደ ስራ ገብቷል።
ሸገር ከተማ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ አባገዳዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዛሬው እለት በይፋ ስራ መጀመሩ ታውቋል፡፡
ቀድሞ የነበሩ 6 ከተሞችን አንድ በማድረግ በ12 ክፍለ ከተሞች እና በ36 ወረዳዎች የተዋቀረው ሸገር ከተማ በዛሬው እለት ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በተገኙበት በይፋ ስራ መጀመሩን ኦቢ ኤን ዘግቧል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
የካቲት 19 ቀን 2015 ዓ.ም
ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራምና የዩቲዩብ ቻናሎቻችንን ይቀላቀሉ!
Telegram https://t.me/ethiofm107dot8
YouTube https://www.youtube.com/@onelovebroadcast
ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።