You are currently viewing ሹመት የሰጡ እና የተቀበሉ አባቶች ከቤተክርስቲያኗ ተወግዝው እንዲለዩ ተወሰነ  – BBC News አማርኛ

ሹመት የሰጡ እና የተቀበሉ አባቶች ከቤተክርስቲያኗ ተወግዝው እንዲለዩ ተወሰነ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/7ce5/live/d8ef8260-9d90-11ed-8f93-e1f3fdce15c0.jpg

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በቅርቡ የጵጵስና ሹመት የሰጡ እና የተቀበሉ አባቶች ከቤተክርስቲያኗ ተወግዘው እንዲለዩ ወሰነ። በፓትሪያርኩ የሚመራው ቅዱስ ሲኖዶሱ ሐሙስ ጥር 18/2015 ዓ.ም. ካካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ በኋላ እንዳስታወቀው በቤተ ክርስቲያኒቱ የሃይማኖት፣ የቀኖና እና የአስተዳደራዊ ጥሰቶች መፈጸማቸውን አመልክቶ ውሳኔ ማሳለፉን ገልጿል። በዚህም የመጨረሻ ውሳኔውን ይፋ አድርጓል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply