You are currently viewing ሻክሮ ለቆየው የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ ግንኙነት የአንቶኒ ብሊንከን ጉብኝት ምን ይዞ ይመጣል? – BBC News አማርኛ

ሻክሮ ለቆየው የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ ግንኙነት የአንቶኒ ብሊንከን ጉብኝት ምን ይዞ ይመጣል? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/b96e/live/322d25c0-c1be-11ed-95f8-0154daa64c44.jpg

በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ውስጥ ለሁለት ዓመታት የተካሄደው የእርስ በርስ ጦርነት ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ መንግሥታት ግንኙነት ሻክሮ መቆየቱ ይታወሳል። የሰላም ስምምነት ተደርሶ ጦርነቱ ከቆመ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን የሆኑት አንቶኒ ብሊንከን መጋቢት 06/2015 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ጉብኝት ያደርጋሉ። ይህ ጉብኝት የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ ግንኙነትን በማሻሻል ምን ለውጥ ሊያመጣ ይችላል?

Source: Link to the Post

Leave a Reply