You are currently viewing በሁለት ቀውሶች መካከል ተይዘው መሄጃ ያጡት ኤርትራውያን ስደተኞች – BBC News አማርኛ

በሁለት ቀውሶች መካከል ተይዘው መሄጃ ያጡት ኤርትራውያን ስደተኞች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/d29c/live/0eae8cb0-f72e-11ed-92cc-b3a9bf1f67e9.jpg

ከተቀሰቀሰ ከአንድ ወር በላይ የሆነው የሱዳን ጦርነት እየተባባሰ እንደቀጠለ ነው። በሁለቱ ጄኔራሎች በሚመሩት ኃይሎች መካከል እየተካሄደ ያለው ግጭት ከተጀመረባቸው የመጀመሪያዎቹ ቀናት አንስቶ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን እና የውጭ አገር ዜጎች ከአገሪቱ እየተሰደዱ ነው። ከእነዚህም መካከል በርካታ የውጭ አገር ዜጎች ወደ አገሮቻቸው ተመልሰዋል። በደቡብ ሱዳን የሚገኙ ኤርትራውያን ግን ወደ አገራቸውም ሆነ ወደ ሌላ ቦታ ለመንቀሳቀስ አልቻሉም።

Source: Link to the Post

Leave a Reply