በህገወጥ መንገድ ሢመተ ኤጲስ ቆጶሳት ተጽሞላቸው የነበሩ 17 የቀድሞ አባቶች የይቅርታ ደብዳቤ አስገቡ

ቤተ-ክርስቲያኒቱ ከቀናት በፊት የቀድሞ አባቶች በይቅርታ ከመመለሰ ይልቅ ሹመታቸው እንዲጸድቅላቸው ጠይቀዋል ብላለች

Source: Link to the Post

Leave a Reply