You are currently viewing በምክር ቤቱ ያለመከሰስ መብታቸው የሚነሳው የቡሉ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝደንት መሆናቸው ታወቀ መጋቢት 26 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው 13…

በምክር ቤቱ ያለመከሰስ መብታቸው የሚነሳው የቡሉ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝደንት መሆናቸው ታወቀ መጋቢት 26 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው 13…

በምክር ቤቱ ያለመከሰስ መብታቸው የሚነሳው የቡሉ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝደንት መሆናቸው ታወቀ መጋቢት 26 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው 13ኛ መደበኛ ጉባኤ፣ ያለ መከሰስ መብታቸውን የሚያነሳባቸው አባል የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝደንት ጫላ ዋታ (ዶ/ር) መሆናቸውን አዲስ ማለዳ ሰምታለች፡፡ የምክር ቤት አባሉ ያለ መከሰስ መብታቸው የሚነሳው በሙስና ወንጀል በመጠርጠራቸውና በሚያስተዳድሩት ዩኒቨርስቲ ብልሹ አሰራር አንሰራፍተዋል ተብለው መሆኑን ታውቋል፡ “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።” ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ ልሳን:- // Youtube:- https://www.youtube.com/channel/UCPmgFzP2ZPmdGjHxXjigJaw // Facebook:- https://www.facebook.com/asharamedia24 // ቴሌግራም:- https://t.me/asharamedia24

Source: Link to the Post

Leave a Reply