
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ታጣቂዎች ጥቃት ሰንዝረው ከእስር ቤት ያስመለጧቸውን ከ400 በላይ እስረኞችን መልሶ ለመያዝ አሰሳ እየተደረገ መሆኑን የአካባቢው ባለሥልጣን ለቢቢሲ ተናገሩ።
ከአንድ ሳምንት በፊት ጥቃቱን የፈጸሙት መንግሥት ሸኔ ብሎ የሚጠራው እና በሽብርተኛ ቡድንነት የፈረጀው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት መሆናቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ከአንድ ሳምንት በፊት ጥቃቱን የፈጸሙት መንግሥት ሸኔ ብሎ የሚጠራው እና በሽብርተኛ ቡድንነት የፈረጀው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት መሆናቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።
Source: Link to the Post