
“ትግሌ በሕይወት ለመቆየት ብቻ ነው” በማለት ፍርሃት በሞላበት እና በሚንቀጠቀጥ ድምጹ ሩዋንዳ ውስጥ የሚኖር ስደተኛ ነገረኝ።
በሩዋንዳዋ ከተማ ኪጋሊ ነው ያገኘሁት። ከሰዎች ዕይታም ለመደበቅ በሚል በዛፎች በተከበበ አካባቢ ነው የተገናኘነው።
በሩዋንዳዋ ከተማ ኪጋሊ ነው ያገኘሁት። ከሰዎች ዕይታም ለመደበቅ በሚል በዛፎች በተከበበ አካባቢ ነው የተገናኘነው።
Source: Link to the Post