You are currently viewing በርካታ የኦርቶዶክስ ምዕመናን መታሰራቸውን እና አብዛኛዎቹ ወደ አዋሽ ሰባት መወሰዳቸው ተገለጸ – BBC News አማርኛ

በርካታ የኦርቶዶክስ ምዕመናን መታሰራቸውን እና አብዛኛዎቹ ወደ አዋሽ ሰባት መወሰዳቸው ተገለጸ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/e48f/live/20f589b0-ac5a-11ed-921f-23c9b84e61b5.jpg

ከሰሞኑ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ክስተት ጋር በተያያዘ የእምነቱ ተከታዮች መታሰራቸውን እና አብዛኞቹም ወደ አዋሽ ሰባት የጦር ካምፕ መወሰዳቸውን የቤተ ክርስቲያኗ ጠበቆች ለቢቢሲ ገለጹ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሕግ ባለሙያዎች ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አያሌው ቢታኔ እስካሁን ባላቸው መረጃ ከ200 በላይ ምዕመናን መታሰራቸውን ተናግረዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply