
በርካታ ቁጥር ያላቸው የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሠራተኞች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አደአ በርጋ ወረዳ በታጣቂው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ቡድን አባላት መታገታቸውን ምንጮች ለቢቢሲ ገለጹ።
ቢቢሲ ከነዋሪዎች እና ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች እንዳረጋገጠው ከ30 ያላሱ የሲሚንቶ ፋብሪካው ሠራተኞች ትናንት ረቡዕ ኅዳር 21/2015 ዓ.ም. ንጋት ላይ በታጣቂ ቡድኑ አባላት ታግተዋል።
ቢቢሲ ከነዋሪዎች እና ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች እንዳረጋገጠው ከ30 ያላሱ የሲሚንቶ ፋብሪካው ሠራተኞች ትናንት ረቡዕ ኅዳር 21/2015 ዓ.ም. ንጋት ላይ በታጣቂ ቡድኑ አባላት ታግተዋል።
Source: Link to the Post