You are currently viewing በርዕደ መሬት በተመታችው ቱርክ ያሉ ኢትዮጵያውያን ምን ሁኔታ ላይ ናቸው? – BBC News አማርኛ

በርዕደ መሬት በተመታችው ቱርክ ያሉ ኢትዮጵያውያን ምን ሁኔታ ላይ ናቸው? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5a4c/live/8bf3b8c0-a630-11ed-b8b2-39976d62e603.jpg

በርካታ ኢትዮጵያውያን ለንግድ፣ ለሥራ፣ ለህክምና፣ ለትምህርት እንዲሁም ለመዝናናት የሚጓዙባት ቱርክ በከባድ ርዕደ መሬት ተመትታ በሺዎቹ የሚቆጠሩ ዜጎቿ ላይ አደጋ ደርሷል። የተጎዱ ሰዎች ቁጥርም ሊጨምር እንደሚችል ተሰግቷል። ይህ ቱርክን ያጋጠመው የተፈጥሮ አደጋ በአገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ያስከተለው ጉዳት ይኖር ይሆን? አሁን ያሉበትስ ሁኔታ ምን ይመስላል በሚል ቢቢሲ የተወሰኑትን አናግሯል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply