
በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በሰሜን ጎንደር ዞኖች በተከሰተ ድርቅ ቢያንስ የ18 ሰዎች ሕይወት ማለፉን እና በርካቶችም የሞት ደጋ እንደተጋረጠባቸው የአካባቢዎቹ ባለሥልጣናት ለቢቢሲ ተናገሩ። በአካባቢዎቹ በዚህ ሳምንት ውስጥ እርዳታ የማይደርስ ከሆነ የከፋ ጉዳት ሊደርስ እንደሚችል አሳስበዋል።
Source: Link to the Post
Source: Link to the Post