You are currently viewing በሰበታ ወለቴ ቅዱስ ዮሃንስ ሰማዕትነት የተቀበለው ወጣት ዳዊት ክንፈ ይባላል። የመኖሪያ አካባቢውም ኮልፌ ሎሚ ሜዳ ሲሆን ቀብሩ በደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊሊጶስ መፈጸሙ ታውቋል። በቅዱስ ሲኖዶስ…

በሰበታ ወለቴ ቅዱስ ዮሃንስ ሰማዕትነት የተቀበለው ወጣት ዳዊት ክንፈ ይባላል። የመኖሪያ አካባቢውም ኮልፌ ሎሚ ሜዳ ሲሆን ቀብሩ በደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊሊጶስ መፈጸሙ ታውቋል። በቅዱስ ሲኖዶስ…

በሰበታ ወለቴ ቅዱስ ዮሃንስ ሰማዕትነት የተቀበለው ወጣት ዳዊት ክንፈ ይባላል። የመኖሪያ አካባቢውም ኮልፌ ሎሚ ሜዳ ሲሆን ቀብሩ በደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊሊጶስ መፈጸሙ ታውቋል። በቅዱስ ሲኖዶስ ህገ ወጥ የተባለው ቡድን የካቲት 3/2015 በወልቴ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን በኦሮሞ የታጠቁ ኃይሎች ታጅቦ በገባበት ወቅት በልዩ ኃይል ተተኩሶበት በሰማዕትነት ማረፉ አይዘነጋም።

Source: Link to the Post

Leave a Reply