በሶማሊላንድ የተከሰተውን ግጭት በመሸሽ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ኢትዮጵያ ተሰደዱ – BBC News አማርኛ Post published:February 22, 2023 Post comments:0 Comments Post author:ethioexploreradmin https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/f0e0/live/32c82fb0-b288-11ed-bad0-5b47ed8de639.jpg የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሶማሊላንድ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ኢትዮጵያ መሸሻቸውን ገለጸ። ተመድ ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ ከገቡት መካከል አብዛኛዎቹ ነፍሰ ጡር እና የሚያጠቡ እናቶች እንዲሁም ከወላጆቻቸው የተለዩ ሕጻናት እንደሆኑ ገልጿል። Source: Link to the Post Read more articles Previous Postየኬንያ ሙሰኞች ከመንግስትና ህዝብ የመዘበሩትን ገንዘብ በሀገር ውስጥ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ተጠየቁ Next Postሩሲያ የፕሬዝዳንት ባይደንን የዩክሬን ጉብኝት “ቴአትር” ነው ስትል አጣጣለች You Might Also Like ‹አሸናፊ ለ12 ቀናት ታፍኖ ፍ/ቤት አልቀረበም›_ህዝብ ይቅልን_የወንድሙ እና የባለቤቱ ጥሪ! : youtu.be/J6vgKeBQqj4 January 27, 2023 አዲስ መረጃ! ከቤተክርስቲያን በውግዘት የተለዩ 17 የቀድሞ አባቶች ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት በተደረሰው ስምምነት መሰረት 10ሩን የስምምነት ነጥቦች መቀበልላቸውን የሚ… March 28, 2023 አሜሪካ፤ የአልሸባብ መሪን ለጠቆመኝ 5 ሚሊዮን ዶላር እሸልማለሁ አለች March 1, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional)
አዲስ መረጃ! ከቤተክርስቲያን በውግዘት የተለዩ 17 የቀድሞ አባቶች ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት በተደረሰው ስምምነት መሰረት 10ሩን የስምምነት ነጥቦች መቀበልላቸውን የሚ… March 28, 2023