“በቅንነት ብንሠራ ኖሮ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያንንም – መስጊድንም አይዘጋብንም ነበር። ሁላችንም በያለንበት በቅንነት እንጸልይ” – ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር

https://feedpress.me/link/17593/13485724/amharic_229dd2b7-f9c1-4b6e-9ac6-04b19b83738f.mp3

ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን እስልምና እምነት ተከታዮች መሪ፤ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሰፍኖ ባለበት ወቅት የረመዳን ጾምን ሙስሊም ኢትዮጵያውያን – አውስትራሊያውያን እንደምን እየጾሙ እንዳለና የጾሙን ትሩፋቶች አስመልክተው ይናገራሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply