
በቅዱስ ሲኖዶስ በታወጀው #ጾመ_ነነዌ ሀገራዊ የምህላ ጸሎት ስነሥርዓት በተለያዩ አድባራትና ገዳማት እየተከናወነ ይገኛል “ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን እናምናለን” ጸሎተ ሃይማኖት #አንዲት_ቤተ_ክርስቲያን #አንድ_ሲኖዶስ #አንድ_ፓትርያርክ #eotc_one_holy_synod #one_church #one_patriarch #his_holiness_abune_mathias #oriental_orthodox
Source: Link to the Post