You are currently viewing በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ስር ያለው የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አገልግሎት ማቆሙ ተነገረ – BBC News አማርኛ

በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ስር ያለው የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አገልግሎት ማቆሙ ተነገረ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/e7f4/live/a6a14280-69b4-11ee-b591-818f71c3aa4a.jpg

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ስር የሚገኘው የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በክልሉ ባለው ግጭት ምክንያት ሥራ ማቋረጡን ምንጮች ለቢቢሲ ገለጹ። ቢቢሲ ከሆስፒታሉ ሠራተኞች እና ከዩኒቨርስቲው ኃላፊዎች ለማረጋገጥ እንደቻለው ሆስፒታሉ በአሁኑ ጊዜ የተለመደ መደበኛ ሥራውያን እያከናወነ አይደለም።

Source: Link to the Post

Leave a Reply