You are currently viewing በቤኒሻንጉል ጉሙዝ በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ 18 ሰዎች መገደላቸውን የዐይን እማኞች ተናገሩ  – BBC News አማርኛ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ 18 ሰዎች መገደላቸውን የዐይን እማኞች ተናገሩ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/f09c/live/1aeca800-1f3c-11ee-941e-23d1e9ab75fa.jpg

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን፣ ግልገል በለስ ከተማ በታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን እና የአካል ጉዳት መድረሱን የዐይን እማኞች ለቢቢሲ ተናገሩ። የዐይን እማኞቹ እንዳሉት ባለፈው አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም. ከቀኑ 11 ሰዓት ተኩል ገደማ በተፈፀመው ጥቃት ቢያንስ 18 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን በርካቶች ቆስለዋል። ጥቃት ፈጻሚዎቹ የትጥቅ ትግል ለማቆም የተስማሙ ታጣቂዎች መሆናቸውን የዐይን መስክሮቹ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply