በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እጃቸውን እንዲሰጠ የተጠየቁ ኃይሎች ጉዳይ

https://gdb.voanews.com/9102800F-528F-49FF-A491-136947325CB0_cx0_cy11_cw0_w800_h450.jpg

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ክልሉ ውስጥ ያሉ ታጣቂዎች መሣሪያ እንዲፈቱ ያሳሰቡበት ቀነ ገደብ ቢጠናቀቅም እጅ የሰጠ የለም ሲሉ የክልሉ ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ኃላፊ አሳውቀዋል።

የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ መለሰ በየነ አሁንም በሩ ክፍት ስለሆነ ማንኛውም ታጥቆ የሚንቀሳቀስ ኃይል ለመንግሥት እጅ ሊሰጥ ይችላል ብለዋል።

በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 23 ታጣቂዎች ዛሬ በመተከል ዳንጉር ወረዳ ተደምስሰዋል ሲሉ ኃላፊው ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

 

Source: Link to the Post

Leave a Reply