You are currently viewing በቦረና እና በጉጂ ማኅበረሰቦች መካከል ቅራኔን የፈጠረው የኦሮሚያ ክልል ውሳኔ – BBC News አማርኛ

በቦረና እና በጉጂ ማኅበረሰቦች መካከል ቅራኔን የፈጠረው የኦሮሚያ ክልል ውሳኔ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/a526/live/8209f230-cad8-11ed-be2e-754a65c11505.jpg

የኦሮሚያ ክልል ከተሞችን እና ዞኖች እንደ አዲስ ማደራጀቱን ያስታወቀው ከሦስት ሳምንታት በፊት ነበር። ይሁን እንጂ ይህ ውሳኔ በተለይም የምሥራቅ ቦረና ዞን ምሥረታ ተቃውሞን እና ቅሬታዎችን እያስተናገደ ይገኛል። ከዚህ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ተቃውሞ የሰው ሕይወት መጥፋቱ ተዘግቧል። ይህ ውሳኔም በአካባቢው በሚገኙ ማኅበረሰቦች በኩል ቅሬታን መፍጠሩ እየተነገረ ነው። የአካባቢውን ታሪካዊ ዳራ፣ የክልሉን ውሳኔ እንዲሁም ምፍትሄ የሚሆኑ ሃሳቦችን ዳሰናል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply