በተርኪዬና ሶሪያ የሟቾች ቁጥር 16 ሺህ ማለፉ ተነገረ፡፡በሁለቱ ሀገራት በተከሰተዉ የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ16 ሺህ መሻገሩ ታዉቋል፡፡በአደጋዉ 12 ሺህ 8 መቶ 73 የተርኪ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/SOPQRr2v0prlRjaW6coRnf8OmD6u2tYEvXTRbszSotKwp_gT4pprW-g43auwFbNSmyC8r5QNZvqrXZgYGjhoa_uFCre0ixrlA6EZN3Tq94RzrMJ-eBdiGRwJwYO-ot51w2sjxbO0Qt7wUBTbPegiQueCafGMq4hHtXYwVbwpS3Oz7G66ltmt5bgN4XpM5FVMzJWyEPwObxVVb2X_m6itmQcXeRbpX4nJPzBgcbhyyHvopK-16eroMuU18XILzWMIXgN0RyLIqlstS476Mpnh9ZceuVhBfZ2Dcm31Y_nMgj1OL_2z4Hd97wzJVDPppkVkviZKlTv4qyVMqn6bfETeSg.jpg

በተርኪዬና ሶሪያ የሟቾች ቁጥር 16 ሺህ ማለፉ ተነገረ፡፡

በሁለቱ ሀገራት በተከሰተዉ የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ16 ሺህ መሻገሩ ታዉቋል፡፡

በአደጋዉ 12 ሺህ 8 መቶ 73 የተርኪዬ ዜጎች ህይዎታቸዉን ሲያጡ በሶሪያ ደግሞ 3 ሺህ 1 መቶ 62 ሞተዋል፡፡

የነፍስ አድን ሰራተኞች በአደጋዉ የተጎዱ ዜጎችን ለማዳን እየተረባረቡ እንደሚገኙም ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

የሟቾች ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችልም ተሰግቷል የሀገሪቱ ዜጎችም መንግስት ለነፍስ አድን ሥራዉ
የሰጠዉ ትኩረት በቂ አይደለም በሚል እየተቹ ነዉ፡፡

በተጨማሪም በአደጋዉ ከ8 ሺህ በላይ ህንጻዎች መዉዳማቸዉን የገለፀ ዘገባዉ ለዚህም የኮንስትራክሽን ጥራት መጓደል አደጋዉን አባብሶታል እየተባለ ነዉ፡፡

በአባቱ መረቀ
የካቲት 02 ቀን 2015 ዓ.ም

ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

Twitter https://twitter.com/EthioFM

YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos

Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast

Website https://ethiofm107.com/

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።

ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

Source: Link to the Post

Leave a Reply