በተርኪዬና ሶሪያ የሟቾች ቁጥር 16 ሺህ ማለፉ ተነገረ፡፡በሁለቱ ሀገራት በተከሰተዉ የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ16 ሺህ መሻገሩ ታዉቋል፡፡በአደጋዉ 12 ሺህ 8 መቶ 73 የተርኪ… Post published:February 9, 2023 Post comments:0 Comments Post author:ethioexploreradmin https://cdn4.telegram-cdn.org/file/SOPQRr2v0prlRjaW6coRnf8OmD6u2tYEvXTRbszSotKwp_gT4pprW-g43auwFbNSmyC8r5QNZvqrXZgYGjhoa_uFCre0ixrlA6EZN3Tq94RzrMJ-eBdiGRwJwYO-ot51w2sjxbO0Qt7wUBTbPegiQueCafGMq4hHtXYwVbwpS3Oz7G66ltmt5bgN4XpM5FVMzJWyEPwObxVVb2X_m6itmQcXeRbpX4nJPzBgcbhyyHvopK-16eroMuU18XILzWMIXgN0RyLIqlstS476Mpnh9ZceuVhBfZ2Dcm31Y_nMgj1OL_2z4Hd97wzJVDPppkVkviZKlTv4qyVMqn6bfETeSg.jpg በተርኪዬና ሶሪያ የሟቾች ቁጥር 16 ሺህ ማለፉ ተነገረ፡፡ በሁለቱ ሀገራት በተከሰተዉ የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ16 ሺህ መሻገሩ ታዉቋል፡፡ በአደጋዉ 12 ሺህ 8 መቶ 73 የተርኪዬ ዜጎች ህይዎታቸዉን ሲያጡ በሶሪያ ደግሞ 3 ሺህ 1 መቶ 62 ሞተዋል፡፡ የነፍስ አድን ሰራተኞች በአደጋዉ የተጎዱ ዜጎችን ለማዳን እየተረባረቡ እንደሚገኙም ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ የሟቾች ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችልም ተሰግቷል የሀገሪቱ ዜጎችም መንግስት ለነፍስ አድን ሥራዉ የሰጠዉ ትኩረት በቂ አይደለም በሚል እየተቹ ነዉ፡፡ በተጨማሪም በአደጋዉ ከ8 ሺህ በላይ ህንጻዎች መዉዳማቸዉን የገለፀ ዘገባዉ ለዚህም የኮንስትራክሽን ጥራት መጓደል አደጋዉን አባብሶታል እየተባለ ነዉ፡፡ በአባቱ መረቀየካቲት 02 ቀን 2015 ዓ.ም ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። Telegram https://t.me/ethiofm107dot8 Twitter https://twitter.com/EthioFM YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast Website https://ethiofm107.com/ ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን። Source: Link to the Post Read more articles Previous Postበአዲስ አበባ የዕሳት አደጋ የእናት እና ልጅን ህይወት ቀጠፈ፡፡የካቲት 1 ቀን ሌሊት 7:34 በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታዉ መነን አካባቢ በመኖሪያ ቤቶች ላይ በአጋጠመ የእሳት አደ… Next Postበተርኪዬና ሶሪያ የሟቾች ቁጥር 16 ሺህ ማለፉ ተነገረ፡፡ You Might Also Like በኢራን በጎዳና ላይ ሲደንሱ የታዩት ጥንዶች የ10 ዓመት እስር ተፈረደባቸው – BBC News አማርኛ February 1, 2023 “አልሞ ተኳሹ፣ የካራማራው ጀግና- አሊ በርኬ!” March 5, 2023 በቂ እንቅልፍ እያገኘን አለመሆኑን የሚያመላክቱ ምልከቶች የትኞቹ ናቸው? March 17, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional)