በቱርኩ ምርጫ 3ኛ ደረጃ የነበረው እጩ ድጋፉን ለፕሬዝደንት ኤርዶጋን ሰጠ

በባለፈው ምርጫ ፕሬዝደንት ኤርዶጋን 49.5 በመቶ ድምጽ ሲያገኙ ተቀናቃኛቸው ክሊክዳርጎሉ ደግሞ 44.9 በመቶ ድምጽ ማግኘት ችለው ነበር

Source: Link to the Post

Leave a Reply