
በታንዛንያ ከአምስት ሺህ በላይ የሚሆኑ ህገወጥ ስደተኞች በእስር ላይ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ከ100 ሺህ በላይ ህገወጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በአንድ አመት ብቻ ወደሃገራቸው መመለስ ቢቻልም በሺዎች የሚቆጠሩ እስረኞች በታንዛንያ መኖራቸውንም ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን በሆሳዕና ከተማ በተካሄደ የምክክር መድረክ ላይ የተናገሩት።
ከ100 ሺህ በላይ ህገወጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በአንድ አመት ብቻ ወደሃገራቸው መመለስ ቢቻልም በሺዎች የሚቆጠሩ እስረኞች በታንዛንያ መኖራቸውንም ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን በሆሳዕና ከተማ በተካሄደ የምክክር መድረክ ላይ የተናገሩት።
Source: Link to the Post