
በትግራይ ክልል በተለያዩ ዞኖች በግጭት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው የውሃ አውታሮች ተጠግነው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ፡፡
በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ እና ማዕከላዊ ዞኖች በግጭት ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የውሃ አውታሮች ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቋል፡፡
በግጭት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን የውሃ አውታሮች ወደ ነበሩበት ለመመለስ÷ የውሃ ፓምፖች፣ ጄኔሬተሮች እና የውሃ ማጣሪያ ኬሚካሎችን በመለገስ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ መደረጉን የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ መረጃ ያመላክታል፡፡
ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።
Twitter https://twitter.com/EthioFM
YouTube https://www.youtube.com/channel/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos
Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast
ዌብሳይት https://ethiofm107.com/
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ሐምሌ 18 ቀን 2014 ዓ.ም
Source: Link to the Post