በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር ሥርዓት ሊመሰረት ነው

https://gdb.voanews.com/06a20000-0aff-0242-4523-08db087f941d_tv_w800_h450.jpg

ከፌዴራሉ መንግሥት በጀት ለማግኘትና የትግራይ ክልል ፖለቲካዊ ሁኔታ በዘላቂነት ለማሻሻል በቅርቡ አዲስ የሽግግር ሥርዓት እንደሚኖር የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ።

በሌላ በኩል በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር የሚገኙትን ማዕከላዊና ሰሜን ምዕራብ ዞኖችን ለማስተዳደር የክልሉ አስተዳደሮች ወደ አካባቢዎቹ እየተመለሱ ነው መሆኑን ክልሉ አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply