You are currently viewing በትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት የሚመሠረትበት ሰነድ  በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን ተገለጸ – BBC News አማርኛ

በትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት የሚመሠረትበት ሰነድ በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን ተገለጸ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/a855/live/242ae4a0-adda-11ed-8f65-71bfa0525ce3.jpg

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ መንግሥት የሚመሰረትበት ሰነድ በቀጣይ ሳምንት ይፋ እንደሚሆን ተገለጸ። ምሥረታውን ለማካሄድ የተቋቋመው አስተባባሪ ኮሚቴ ሊቀመንበር ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ የካቲት 8/2015 ዓ.ም. ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ጊዜያዊ መንግሥቱ የሚተዳደርበትን ሰነድ የማዘጋጀቱ ሥራ እየተገባደደ መሆኑን አስታውቀዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply