በሱዳን፣ በሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል ውጊያው ከተቀሰቀሰ ካለፈው ወር ወዲህ፣ ወደ ቻድ የፈለሱት ሱዳናውያን ቁጥር፣ ባለፈው ሳምንት ውስጥ በዕጥፍ ጨምሮ 60 ሺሕ መድረሱን፣ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር አስታወቀ። አብዛኞቹ ፍልሰተኞችም፣ ሕፃናት እና ሴቶች እንደኾኑ ተገልጿል።
Source: Link to the Post
በሱዳን፣ በሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል ውጊያው ከተቀሰቀሰ ካለፈው ወር ወዲህ፣ ወደ ቻድ የፈለሱት ሱዳናውያን ቁጥር፣ ባለፈው ሳምንት ውስጥ በዕጥፍ ጨምሮ 60 ሺሕ መድረሱን፣ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር አስታወቀ። አብዛኞቹ ፍልሰተኞችም፣ ሕፃናት እና ሴቶች እንደኾኑ ተገልጿል።
Source: Link to the Post