You are currently viewing በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች እየሆነ ያለው ምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች እየሆነ ያለው ምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/a3f0/live/8d2e7260-9c0e-11ed-8c4f-23b7699d9ad5.png

በአማራ ክልል ውስጥ በሚገኙት የሰሜን ሸዋ እና የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች አዋሳኝ አካበቢዎች የፀጥታ ችግር ተባብሶ የሰው ሕይወት እና የንብረት ውድመት ማድረሱ ተሰማ። ቅዳሜ ዕለት የተቀሰቀሰው ግጭት ወደ አጎራባች የገጠር ቀበሌዎች መስፋፋቱ የተገለጸ ሲሆን፤ ማክሰኞ ደግሞ ተደጋጋሚ ችግር ሲገጥማት ወደ በቆየችው በአጣዬ ከተማ ተከስቶ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ነዋሪዎች ገልጸዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply