በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮችን ተቀብለው አነጋገሩ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ እና የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ሀጂ አማን ኤባ በዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተገኝተው ከአምባሳደር ስለሺ ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ስለሺ ትዊተር ላይ እንደገለጹት፥ በአሜሪካ ባለው የዳያስፖራ ማኅበረሰብ እና በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከከፍተኛ አመራሮቹ […]

Source: Link to the Post

Leave a Reply