በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በአዲስ አበባ ከተያዙት መካከል የተሰወሩ እና ወደ አዋሽ አርባ የተወሰዱ አሉ ተባለ – BBC News አማርኛ Post published:September 1, 2023 Post comments:0 Comments Post author:ethioexploreradmin https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/8400/live/3e31a100-48e3-11ee-9b58-cb80889117a8.jpg በአማራ ክልል ከተቀሰቀው ግጭት ጋር በተያያዘ እንደ አስፈላጊነቱ በየትኛውም የአገሪቱ አካባቢ ተፈጻሚ ይሆናል የተባለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ በአዲስ አበባ በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል የተሰወሩ እና ወደ አዋሽ አርባ የተወሰዱ ሰዎች እንዳሉ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) አስታወቀ። Source: Link to the Post Read more articles Previous Postየቀድሞ የ’ፕራውድ ቦይስ’ መሪ 17 ዓመት ተፈረደበት Next Postበዐዲሶች ክልሎች ያለምርጫቸው የተደለደሉ ሠራተኞች ቅሬታቸው እንዳልታየላቸው ገለጹ You Might Also Like https://youtu.be/nWIQIGmNwLc July 30, 2023 የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮቹን ፍርድ ቤት በዋስ እንዲለቀቁ ዉሳኔ ቢሰጥም ፖሊስ እያስፈፀመ አይደለም ሲሉ የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ከፍተኛ አመራር ተናገሩ:: September 11, 2023 ግብጽ በታህሳስ ወር በምታደርገው ምርጫ ፕሬዝዳንት አልሲሲ እንደሚያሸንፉ ይጠበቃል September 26, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional)
የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮቹን ፍርድ ቤት በዋስ እንዲለቀቁ ዉሳኔ ቢሰጥም ፖሊስ እያስፈፀመ አይደለም ሲሉ የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ከፍተኛ አመራር ተናገሩ:: September 11, 2023