
በኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን መካከል በአዲስ አበባ ለሁለት ቀናት የተደረገው የታላቁ ህዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር ያለምንም ውጤት መጠናቀቁን ግብጽ አስታውቃለች።
በግድቡ የውሃ ሙሌት እና አለቃቀቅ ደንቦች እና መመሪያዎች ላይ አተኩሮ መስከረም 12 እና 1 የተደረገው ድርድር ውጤታማም እንዳልነበር ነው የግብጽ የውሃ እና መስኖ ሚኒስቴር ያስታወቀው።
በግድቡ የውሃ ሙሌት እና አለቃቀቅ ደንቦች እና መመሪያዎች ላይ አተኩሮ መስከረም 12 እና 1 የተደረገው ድርድር ውጤታማም እንዳልነበር ነው የግብጽ የውሃ እና መስኖ ሚኒስቴር ያስታወቀው።
Source: Link to the Post